አሁንም እላለሁ! ፌስቡክ ላይ ከማልመጥ ፎቶ ከመለጠፍ ባሻገር ሌላ ሀገራዊ ሃሳቦች እንደሚፃፉ የተማርኩበት ግንባር ቀደሙ ነው:: ሌሎች ጏደኞቹን ከሱ በኃላ ነው ያወኯቸው::
ከፌስ ቡክ ውጭ በአካል ለመገናኘት የሚፈቅድ አይመስለኝም ነበርና ያገኘሁት ግዜ ይህንን ነገርኩት:: እንዲህ ነበር ያለኝ...
' የተዝረከረከ ማንነት እስከሌለሽና የምትፅፊውን ነገር እስካመንሽበት ድረስ ማንኛውንም ሰው ለማግኘት ሊትቸገሪ አይገባም!'
No comments:
Post a Comment