(ከ-ዳኝነት መኮንን) ተስፋለም


Tesfalem Waldyes is the one guy I know who defends the weekly Addis Neger and Fortune in a breath. Amongst us, he is the only one who can dance to the tune of both papers' editorial policy under the big tent of j-school ethics. It is really unfair to jail Tesfish, but who else expects fairness from berket's regime.በቀድሞዉ አዲስ ነገር እና በእስካሁኑ ፎርቱን መካከል ያለውን የርዕዮተዓለም ገደል ማመቻመች ማን እንዳንተ ተስፍሽ!ከዚህ በላይ ጥንቁቅነት፥ ካንተ ወዲያ የጋዜጠኝነት ሚዛናዊነት እና ገለልተኝነት ላሳር!
Tesfalem Waldyes ሁሌም ስለ ጋዜጠኝነት አለባዉያን፣ መሠረታውያን፣ ቀመር፣ እና ሥነ ምግባር አብዝቶ የሚጨነቅ ምናልባትም ብቸኛው ጓደኛችን ነው። ጋዜጠኝነት ማለት accuracy, balance, clarity, and neutrality ከኾነ የማውቀው አንድ ጋዜጠኛ ተሥፋዓለም ወልደየስ ነው። የዜና ዘለላ መቁጠር፣ የፊቸር አለላ ማሰባጠር ማን እንዳንተ ተስፍሽ! ዜናና ታሪክ ሲሠራ ቀዳሚ እና ፊተኛው፤ እስረኞችን ቃሊቲ ሄዶ በመጠየቅ ታታሪው ወንድሜ ጠያቂ እና ስንቅ አሳሪ ያብዛልህ። የእስር ቤት ማስታወሻህን ወይም ደብዳቤህን በናፍቆት እጠብቃለሁ።(ከ-ዳኝነት መኮንን)

No comments:

Post a Comment